የቅድስት ሥላሴ

Holy Trinity

ሥራህን እንመሠክራለን

Lyrics

ለትውልደ ትውልድ ሥራህን /3/ እንመሠክራለን /2/ ኧኸ

ከባርነት ቀንበር ነፃ ያደረግከን ባህሩንም ከፍለህ መንገድ ያረክልን

ደዌ ቢፀናብኝ ብተኛ በአልጋ መጥተህ የፈወስከኝ አልፋና ኦሜጋ

ደምህን አፍስሰህ ሥጋህንም ቆርሰህ ከሲኦል አበጋዝ ያዳንከኝ ተሰቅለህ

ዘምሩ ለእግዚአብሔር ሁላችሁ በዕልልታ በመስቀል ተሰቅሎ ሲሆነን መከታ

🙏 Help improve these lyrics

Found a mistake or have a better version? Your contribution helps the community.

✍️ Contribute
🎵Select a Mezmur to begin listening