የቅድስት ቤተክርስቲያን የምስጋና መዝሙራት

Holy Church

እንኳን ደህና መጣችሁ

Lyrics

እንኳን ደህና መጣችሁ /2/

ወደ እኔ ወደ እናታችሁ

እጄን ዘርግቼ ስጠብቃችሁ

ወላጆቻችሁን እንድታከብሩ

አልላካችን መናገሩ /2/

እንድትጠብቁ ትዕዛዙን

እምቢተኞች ባለመሆን /2/

የዕውቀት ገበያተኞች እንደመሆናችሁ

ምንም ጊዜ ሳይኖራችሁ /2/

እንደዚህ እኮ የምላችሁ

ቤተክርስቲያን ነኘ እናታችሁ /2/

ከሰኞ እስከ አርብ እየሠራን

እንጠያየቅ በሰንበት ቀን /2/

🙏 Help improve these lyrics

Found a mistake or have a better version? Your contribution helps the community.

✍️ Contribute
🎵Select a Mezmur to begin listening