✦
ጠቅላላ
•General
ጥምቀተ ባህር
Lyrics
ጥምቀተ ባህር ዮርዳኖስ ነይ/2/
ሀሌ ሉያ/4/
ጌታችን ሲጠመቅ ባህር ምን አለች
አልችለውም ብላ ወደፊት ሸሸች
እሳተ መለኮት በወንዙ ሲሞላ
ዮርዳኖስም ሸሸ ቀረ ወደ ኋላ
አብ ነበር የመጣው ደመናውን ጭኖ
መንፈስ ቅዱስ ታየ በርግብ አምሣል ሆኖ
ለልጁ ምስክር ሊሠጥ ፈለገና
ቃሉን ወረወረ ሆኖ በደመና
Ge'ez Translation / Meaning
የሕይወት መሰላል ድህነታችን ለእኛ ቀላያት አብርኽት ብዙዎች እያሉ እንደምን ተመረጥሽ ዮርዳኖስ ከሁሉ
🙏 Help improve these lyrics
Found a mistake or have a better version? Your contribution helps the community.