ጠቅላላ

General

አማን በአማን

Lyrics

አማኑኤል ተመስገን

ለዚህ ፍቅርህ ምን እንበል

ድብቁን ኃጢያት አንተ ብትገልጠው

ይቅር ብለኸኝ ባትሸፋፍነው

እንደሰው በቀል ቢኖርህ ጌታ

ለእኔስ ኃጥያት የለውም ቦታ

አ.ዝ

በየደቂቃው ኃጥያት ስሰራ

ስሰርቅ ስበድል አንተን ሳልፈራ

አንተግን ፊትህ ምንም ቢቀየም

በቁጣህ በትር አልቀሰፍከኝም

አ.ዝ

አ.ዝ

ምህረትን ልከህ አድነኝ ዛሬ

ታክቶኛልና በኃጥያት መኖሬ

ዓለም በኃጥያት እየሳበችኝ

በጽድቅህ ደስታ መኖር አቃተኝ

የኃጥያት ጉዞ ጣፋጭ ቢመስልም

ውጤቱ መርሮ ፍፁም አይጥምም

እንደበደሌ ስላልከፈልከኝ

ተመስገን እንጂ ሌላስ ምን አለኝ

አ.ዝ

🙏 Help improve these lyrics

Found a mistake or have a better version? Your contribution helps the community.

✍️ Contribute
🎵Select a Mezmur to begin listening